እንኳን ለፍልሰታ ጾም ፍቺ በሰላም አደረሳችሁ
Abune Petros Source: SBS Amharic
" የፍልሰታ ጾም ፍቺን በአልን ስናከብር በጾሙ ወቅት የተውነውን ምግባችንን ወደ ገንዘብ በመለወጥ ኢትዮጵያ ላሉት እና ለተራቡት ወገኖቻችን መመጽወት ይኖርብናል ፡፡" - ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ በምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ፡፡
Share