“አገር በሰላምና በኃይል ነው የሚመሠረተው” - ረ/ፕ/ር አገናኝ ከበደPlay13:07Asst Prof Agenagn Mekonnen Source: Courtesy of PDGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsGoogle PodcastsSpotifyDownload (24.04MB) ረዳት ፕሮፌሰር አገናኝ ከበደ - በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ በቅርቡ በ Journal of Afrosiatic Languages, History and Culture (Volume 9, Number 1, 2020) ላይ “የመጽሃፍ ዳሰሳ - ጥሩነህ ገማታ ወዮሳ፣ የፓርቲ ፖለቲካ በኢትዮጵያ (ከፊውዳል አሪስቶክራሲ እስከ አብዮታዊ ዲሞክራሲ)”በሚል ርዕስ ስላቀረቡት መጣጥፋቸው ያሰረዳሉ።አንኳሮችስለ ደራሲው አጭር የሕይወት ታሪክስለ መጽሐፉ ዋነኛ ጭብጥ፣ አስተዋፅዖና ሂስየኢትዮጵያ ፖለቲካ ድርጅቶች ጥንካሬና ድክመቶችShareLatest podcast episodes"በሐረሪ ሕብረተሰብ ውስጥ 40 ያህል የአለላ ስፌት ዓይነቶች መኖራቸውን ጥናቶች ያመለከታሉ" ወ/ሮ ውዳድ ሳሊምየዓለም ጤና ድርጅት ኢትዮጵያ በረሃብና ተላላፊ በሽታ እየተፈነች እንደሆነና ከፍ ያለ የሰብዓዊ እርዳታ እንደሚያሻት አሳሰበየኤልያስ ዋንጫ፤ "ኤልያስ አገራችን ካፈራቻቸው የእግር ኳስ ተጫዋቾች በጣም ለየት ያለ ተጫዋች ነው" አቤል አስመላሽበሲድኒ የቤተክርስቲያን ውስጥ ጥቃትን ተከትሎ የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትርና የተቃዋሚ ቡድን መሪ የአንድነት ጥሪ አቀረቡ