“በየዩኒቨርሲቲዎቻችን የሰላማዊ መማር ማስተማር መርሃ ግብሮችን ዘርግተናል” - የአዲስ አበባ፣ ጎንደርና ጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንቶችPlay12:04Dr Asrat Atsedeweyn (L), Dr Jemal Aba-Fita (T-R) and Prof Tasew Woldehana (B-R) Source: SuppliedGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsGoogle PodcastsSpotifyDownload (7.83MB) ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሐና - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፣ ዶ/ር አሥራት አጸደወይን - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና ዶ/ር ጀማል አባፊጣ - የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት በኮቨድ - 19 ወረርሽ ሳቢያ ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስቀጠል ዩኒቨርሲቲዎች የመማሪያ ክፍሎቻቸውን ለተማሪዎቻቸው ሲከፍቱ የግጭት መከላከል ውጥኖችንም አብረው ስለማካተታቸው ያስረዳሉ።አንኳሮች የፀጥታ ሥጋቶችና የጋራ ደኅንነት ጥበቃ የአካባቢ ሕዝባዊ ደጀን ተሳትፎየዲሲፕሊን እርምጃዎችShareLatest podcast episodesየአንዛክ ቀን በመላው አውስትራሊያና በባሕር ማዶ ተከበረ#60 Talking about commemorating | Anzac Day (Med)በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመግታት የድርጊት እርምጃ ጥሪ ቀረበበኢትዮጵያ 56 በመቶ የሁለተኛና ሶስተኛ ክፍል ተማሪዎች ማንበብ እንደማይችሉ ተገለጠ