“የቻይና ፍላጎት ከኢትዮጵያ በፖለቲካና ጸጥታ ዘርፍ ሲሆን ኢትዮጵያ ከቻይና የልማት ሞዴል፣ ካፒታልና ቴክኖሎጂን ትሻለች” - ፕ/ር አሮን ተስፋዬPlay37:42Prof Aaron TesfayeGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsGoogle PodcastsSpotifyDownload (69.05MB) ፕሮፌሰር አሮን ተስፋዬ፣ በዊሊያም ፓተርሰን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ዲፓርትመንት ዋና ኃላፊ፤ በቅርቡ ለአንባቢያን ስላቀረቡት “China in Ethiopia: The Long-Term Perspective” መጽሐፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያ - ቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ታሪክቻይና ከኢትዮጵያ ምን ትሻለች?ኢትዮጵያ ከቻይና ምን ትሻለች?ShareLatest podcast episodesበሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመግታት የድርጊት እርምጃ ጥሪ ቀረበበኢትዮጵያ 56 በመቶ የሁለተኛና ሶስተኛ ክፍል ተማሪዎች ማንበብ እንደማይችሉ ተገለጠሐሰተኛ መረጃን መገደብ፤ ሐሰተኛ ዜናዎችን እንደምን መለየትና መፋለም እንደሚቻልየኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትጥቅ ታጋዮች በሀገራዊ ምክክር መድረክ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ፤ ጥበቃም እንደሚደረግላቸው ገለጠ